27/05/2026
ውድ የአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ነዋሪዎች!
ብልፅግና ፓርቲን ወክለው በምርጫው የሚወዳደሩትን ዕጩዎቻችንን በምርጫ ካርዱ ላይ ያሉበትን ቅደም-ተከተል እናስተዋውቃችኋለን!
👉 ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት (የፌዴራል): በምርጫ ክልል አቃቂ ቃሊቲ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት (ፓርላማ) ብልፅግና ፓርቲን ወክለው የቀረቡት ዕጩ ተወዳዳሪያችን በምርጫ ካርዱ ከተራ ቁጥር 2 ላይ ይገኛሉ።
👉 ለአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት:
በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ለአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት ብልፅግና ፓርቲን ወክለው የቀረቡት የልማት እና የለውጥ ዕጩ ተወዳዳሪዎቻችን በምርጫ ካርዱ ከተራ ቁጥር 38 እስከ 51 ላይ ይገኛሉ።
የብልፅግና ፓርቲ የምርጫ ምልክት የሆነው የስንዴ ነዶ፣ የምግብ ዋስትና እና ራስን መቻል ስንዴ የኢኮኖሚ ነፃነት እና የምግብ ዋስትናን የማረጋገጥ ተምሳሌት ነው።