29/12/2022
ሆለታ ላይ አንድ ነጥብ አምስት ሄክታር መሬት አለ በዙሪያው አበባ ልማቶች የከበቡት ሲሆን እንዲሁም ቦታው ችግኝ ለማፍላት ለዶሮ እርባታ ከብት እርባታን ጨምሮ ለማንኛውም በግብርና ዘርፍ ተሰማርቶ ለመስራት ለሚፈልጉ የሚሆን ሲሆን ቦታውን የከበበው ዓመቱን ሙሉ የማይቋረጥ ውሀ ደሞ አመቺነቱን ይጨምረዋል እንዲሁም አስፍቶ ለመስራት ላሰበም በመነጋገር እስከፈለገው ድረስ ቦታውን ተነጋግሮ የማስፋትና የመስራት አማራጭም አለው ቦታው ከአዲስ አበባ በቅርብ ርቀት ማለትም 32ኪ.ሜ ላይ ይገኛል እኛ የምንፈልገው በዋናነት በጋራ መስራት ወይም ጠቅልሎ የሚገዛ ሰው ሲሆን ዋጋውን በተመለከተ ፍላጎት ኖሮት መጥቶ አይቶት ከወደደው መነጋገር ይቻላል።
እናመሰግናለን