Elijah Xo Promotion company

Elijah Xo Promotion company Elijah Xo iz a promotion and travel agency Company at Esteren Ethiopia (Nazareth)

02/03/2025

‘’ .... በጥጋባቸው አድዋ ላይ ተዋግተው ድል ሆኑ :: እኔ ግን በድንቁርናቸው ብዛት የእነዚያን ሁሉ ... ደም በከንቱ መፍሰሱን እያየው ድል አደረኳቸው ብዬ ደስ አይለኝም....''

አፄ ምኒልክ ለሙሴ ሽፍኔ መጋቢት 23 ቀን 1888 ዓ.ም ከፃፉት ደብዳቤ :

እንኳን ለ 129ኛው የዓድዋ ድል በዓል አደረሰን!

“...in their arrogance they were defeated at Adwa. Seeing however that so much ... blood was shed due to their great ignorance, I do not say happily that I was victorious over them.”

Emperor Menelik II to Monsieur Léon Chefneux
March , 1896

Happy ADWA, Happy victory day!

ራስ
17/09/2021

ራስ

12/09/2021

Come joins us as we celebrate the beginning of Birra (spring) with a spectacular fashion show showcasing the talent and diversity of Oromo and African culture during the annual Irreechaa festival here in Finfinnee|Addis Ababa.

AXUM OBELIX N AXUM ZION
07/09/2021

AXUM OBELIX N AXUM ZION

HARER
07/09/2021

HARER

08/07/2021
በ1540 ዓ.ም የተሳለ ታሪካዊ የግድግዳላይ ስዕል::
31/08/2020

በ1540 ዓ.ም የተሳለ ታሪካዊ የግድግዳላይ ስዕል::

ታሪካዊውና ታላቁ የሸንኮራ ዮሐንስ መጥምቀ መለለኮት ቅዱስ ዮሐንስ እንዴት አሁን ወዳለበት ቦታ እንደመጣ በጥቂቱ እናስዳሳችሁ፡፡ የመጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስ ፅላት አሁን ያለበት መምህር ሀ...
22/06/2018

ታሪካዊውና ታላቁ የሸንኮራ ዮሐንስ መጥምቀ መለለኮት ቅዱስ ዮሐንስ እንዴት አሁን ወዳለበት ቦታ እንደመጣ በጥቂቱ እናስዳሳችሁ፡፡ የመጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስ ፅላት አሁን ያለበት መምህር ሀገር ሸንኮራ ዮሐንስ ከመምጣቱ በፊት በ16ኛው መቶ ክፍለ ዘመን ዮሐንስ ደብረ ኤጎራ መንዝ እንደነበረ ይነገራል፡፡
አባ ገድሉ ብርሃኑ የሚባሉ መነኩሴ በስደት ዘመን ታቦተ-ህጉን ይዘው ከደብረ ኤጎራ ከእጩ ዮሐንስ በመነሳት ወደ ጠራ ሳፋጅ ዮሐንስ ይሰደዳሉ፡፡ ከዚያም በፈቃደ እግዚአበብሄር መምህር ሠርፀ-ወልድ ከቡልጋ ጠራ ከአባ ገድሉ ብርሀኑ ፅላቱን በመቀበል አሁን ታቦተ-ህጉ ካለበት በስተቀኝ በኩል ባለው ትልቅ ዋሻ ያስቀምጡታል፡፡ ለ30 አመታት በዚያ ዋሻ ካስቀመጡት በኋላ በ1620 ዓ.ም መምህር ሰርፀ-ወልድ ከዚህ ዓለም በሞት የሚለዩበት ጊዜ ሲደርስ እግዚአብሔር በራዕይ እንዲህ ይላቸዋል አንተ መሄጃህ ደርሷል ስለዚህ ታቦተ-ህጉን አውጥተህ ቤተ-ክርስቲያኒቱን መስርት በዚያም ብዙ ታምራት ይደረግበታል ለምፅ ይነፃል፣ድውያንን ይፈዉሳል ብሎ በራዕይ ይገልጥላቸዋል፡፡ መምህር ሰርፀ-ወልድ ትውልድ አፅሜን እንዳይወቅስ በማለት ታቦተ-ህጉን 30 አመት ከኖረበት ዋሻ አውጥተው አሁን ካለበት ቦታ በ1620 ዓ.ም ይመሰርቱታል፡፡ በዚያም ለብዙ ዘመናት ከቆየ በኋላ ለመምህር ሰርፀ ወልድ እንደተነገራቸው ለምፃምን የሚያነፃ፣ ድውያንን የሚፈውስ፣የታሰሩትን የሚፈታ ታላቅ የምስራች በ1954 ዓ.ም ይገለፃል፡፡ ይኸውም የመጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስ ጠበል መፍለቅ ነው፡፡የጠበሉ አገኛኘትም በቦታው የነበሩ አቃቢ አባ ካሳ ራዕይ ያያሉ፡፡ አባ ካሳ በተኙበት በስማቸው ጠርቶ በቤተልሄሙ ፊት ለፊት ጫካ ውስጥ ጠበል ፈልቋልና ይህንን ለካህናቱና ለህዝቡ አሳውቅ ይላቸዋል፡፡አባ ካሳ ሌሊት የተገለፀላቸውን ራዕይ ለማረጋገጥ ጠዋት በተነገራቸው ገደል ውስጥ ቀኑን ሙሉ ጠበሉን ሲፈልጉ ቆይተው ሳያገኙት ይመለሳሉ፡፡ በድጋሚ በቀጣዩ ሌሊት በራዕይ በስማቸው ደጋግሞ በመጥራት ጠበሉን ፈልገህ አጣኸው ድጋሚ ተመልሰህ ከገደሉ ውረድ እንደዛሬው ደክመህ አትመለስም፡፡ ምልክት አደርግልሃለሁ አላቸው፡፡ አቃቢውም በዚህ መለኮታዊ ትዕዛዝ በማግስቱ ወደ ጠበሉ ሲወርዱ ከፊትለፊታቸው እርግብ ትመራቸው ጀመር፡፡ ደክሟቸው ሲያርፉ ከቅጠል ላይ እያረፈች በመጨረሻ ጠበሉ አጠገብ ካለ ዛፍ ላይ በማረፍ ክንፎቿን አርገበገበች፡፡ አባ ካሳም ወደቋጥኙ ቢመለከቱ ጠበሉን አዩት፡፡ እግዚአብሄርን አመስግነው ከጠበሉ ቀመሱ፡፡ ለካህናቱና ለህዝቡም ነግረው ሚያዝያ 30 ቀን ታቦተ-ህጉ ካህናቱና ሕዝቡ ወደ ገደሉ ወርደው ጠበሉ ተባረከ እስከዛሬም በርካታ ድንቅ ታምራትን እያደረገ ይገኛል፡፡

Address

Addis Ababa

Telephone

+251955999170

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Elijah Xo Promotion company posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to Elijah Xo Promotion company:

Share