02/03/2025
‘’ .... በጥጋባቸው አድዋ ላይ ተዋግተው ድል ሆኑ :: እኔ ግን በድንቁርናቸው ብዛት የእነዚያን ሁሉ ... ደም በከንቱ መፍሰሱን እያየው ድል አደረኳቸው ብዬ ደስ አይለኝም....''
አፄ ምኒልክ ለሙሴ ሽፍኔ መጋቢት 23 ቀን 1888 ዓ.ም ከፃፉት ደብዳቤ :
እንኳን ለ 129ኛው የዓድዋ ድል በዓል አደረሰን!
“...in their arrogance they were defeated at Adwa. Seeing however that so much ... blood was shed due to their great ignorance, I do not say happily that I was victorious over them.”
Emperor Menelik II to Monsieur Léon Chefneux
March , 1896
Happy ADWA, Happy victory day!