04/07/2026
ድርጅታችን ሪሪ ፕሮጀክት ዴቨሎፐር (የሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ እህት ኩባንያ) በኢትዮጵያ ጥራት ሽልማት ድርጅት (EQA) ባለሙያዎች የሚካሄደውን የ13ኛ ዙር የጥራት ውድድር ግምገማ በስኬት አጠናቋል።
ግምገማው ሰኔ 24 ቀን 2018 ዓ.ም. (July 1, 2026) በዋና መሥሪያ ቤታችን፣ እንዲሁም ሰኔ 27 ቀን 2018 ዓ.ም. (July 4, 2026) በጫንጮ ፋብሪካችን ተካሂዷል።
በዚህ የግምገማ ሂደት ውስጥ ላገኘነው ጠቃሚ ሙያዊ ድጋፍና መመሪያ ለኢትዮጵያ ጥራት ሽልማት ድርጅት ባለሙያዎች ከልብ የመነጨ ምስጋናችንን እናቀርባለን።
We are pleased to announce that Rere Project Developer Plc (a subsidiary of MIDROC Investment Group) has successfully undergone the 13th Round Quality Award Evaluation conducted by experts from the Ethiopian Quality Award Organization (EQA).
The comprehensive assessment took place on July 1, 2026, at our Head Office, and on July 4, 2026, at our Chancho Factory.
We sincerely appreciate the valuable guidance and professional support provided by the EQA experts throughout this significant evaluation process.