20/06/2026
እንኳን ደስ አለን! አላችሁ! 🎉⚽
የሲዳማ ቡና እግር ኳስ ክለብ የ2018 ዓ.ም. የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሻምፒዮን በመሆኑ ለመላው የሲዳማ ህዝብ፣ ለክለቡ ደጋፊዎች፣ ለተጫዋቾች፣ ለአሰልጣኞች እና ለክለቡ አመራሮች ከልብ እንኳን ደስ አላችሁ!እንኳን ደስ አለን!!
👑👑⚽️⚽️🎉🎉
⚽ Congratulations! All the best! ⚽