15/07/2026
የኖቤል ተሸላሚው ዓለምን ያሳረፈው ድንቅ ፈጠራ
| የ2025 የኖቤል ሽልማት ተሸላሚው ፕሮፌሰር ኦማር ያጊ በበረሃማ የአየር ንብረት ውስጥ እንኳ ሳይቀር በቀጥታ ከደረቅ አየር ላይ ንጹህ የመጠጥ ውሃ መሳብ የሚችል አስደናቂ ማሽን በማልማት ረገድ ከፍተኛ እገዛ አድርገዋል።
ይህ የፈጠራ ሥርዓት ምንም ዓይነት ወንዞችን፣ የከርሰ ምድር ጉድጓዶችን ወይም የባሕር ውሃን ሳይጠቀም በቀን እስከ 1,000 ሊትር (264 ጋሎን) ንጹህ ውሃ ማምረት የሚችል ነው።
ፕሮፌሰር ያጊ ለዚህ ሥራ መነሳሳትን ያገኙት አስተማማኝ የውሃ አቅርቦት በሌለበት የስደተኞች ማኅበረሰብ ውስጥ ካሳለፉት የልጅነት ሕይወታቸው ሲሆን ፈጠራቸው በአሁኑ ወቅት በድርቅና በከፍተኛ የውሃ እጥረት ለሚሰቃዩ በሚሊዮኖች ለሚቆጠሩ ሰዎች ትልቅ ተስፋንና መፍትሄን ይዞ የመጣ ነው።
በያፌት ገ/ህይወት
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)