Belayneh Kindie Group

Belayneh Kindie Group This is the official Facebook home page of Belayneh Kindie Group. join us! Addis Ababa, Ethiopia

BK Business Group is one of Ethiopia's leading corporate groups, with interests include Import, export, transport, hotel, rental of construction materials, domestic business Investment and sales of a variety of products and services within and abroad. Website: https://bkgenterprises.com/
e-mail: [email protected]

This Is our only Official Social Media Platform as of now.

ቢኬጂ  በደብረ ብርሐን መኪና መገጣጠሚያ የገጣጠማቸውን ሀገር አቋራጭ አውቶብሶችለደንበኞች በማስረከብ ላይ ነው ።      በጥራት የተገጣጠሙ ሀገር አቋራጭም ሆነ የከተማ አውቶብሶችን  ከፈለጉ...
24/05/2026

ቢኬጂ በደብረ ብርሐን መኪና መገጣጠሚያ የገጣጠማቸውን ሀገር አቋራጭ አውቶብሶች
ለደንበኞች በማስረከብ ላይ ነው ።
በጥራት የተገጣጠሙ ሀገር አቋራጭም ሆነ የከተማ አውቶብሶችን ከፈለጉ ወደ ቢኬጁ ጎራ ይበሉ።
እርሰዎ በፈለጉት የቀለም ምርጫ የድርጂትዎን ብራንድ በማስዎብ በቃላችን መሰረት እናስረክብዎታለን።

ለተጨማሪ መረጃ

09 04 77 55 77
09 05 77 55 77
09 06 77 55 77
09 07 77 55 77

ቢኬጂ
የታታሪዋ ኢትየጵያ ተምሳሌት

Double coin ጎማ ከቢኬጂ             ቀርቦልዎታል ።ለተጨማሪ መረጃ09 39 43 43 4309 84 52 22 22      ይደውሉ        አልያም ጎፋ ገብርኤል ጎልደን ባስ ትራ...
23/05/2026

Double coin ጎማ ከቢኬጂ
ቀርቦልዎታል ።

ለተጨማሪ መረጃ

09 39 43 43 43
09 84 52 22 22 ይደውሉ
አልያም
ጎፋ ገብርኤል ጎልደን ባስ ትራንስፖርት ግቢ ውስጥ ብቅ ይበሉ

ቢኬጂ
የታታሪዋ ኢትዮጵያ ተምሳሌት

አዲስ የቅጥር ማስታወቂያከደብረ ብርሐን መኪና መገጣጠሚያበበላይነህ ክንዴ ግሩፕ ደብረ ብርሐን መኪና መገጣጠሚያ ከዚህ በታች በተዘረዘሩት የስራ መደቦች አመልካችዎችን በቋሚነት አወዳድሮ መቅጠር...
22/05/2026

አዲስ የቅጥር ማስታወቂያ

ከደብረ ብርሐን መኪና መገጣጠሚያ

በበላይነህ ክንዴ ግሩፕ ደብረ ብርሐን መኪና መገጣጠሚያ ከዚህ በታች በተዘረዘሩት የስራ መደቦች አመልካችዎችን በቋሚነት አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል።

# የስራ ቦታ ፦ደብረብርሐን
# የምዝገባ ቦታ ፦ በአካል ወይም በኢሜል አድራሻ [email protected]
# የምዝገባ ቀን ፦ ከግንቦት 14/2018ዓ.ም ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የስራ ቀናት

ለተጨማረ መረጃ
0990282721 ላይ ይደውሉ

ቢኬጂ
የታታሪዋ ኢትዮጵያ ተምሳሌት

መረጃሎጎ ሀይቅ ሪዞርት የስራ ቅጥር ማስታወቂያ በትናንትናው እለት ማውጣቱ ይታወቃል ።        በመሆኑም የተወዳዳሪዎች ምዝገባ ከሚደረግባቸው ቦታ ውስጥ በአዲስ አበባ ኢትዮጵያ ሆቴል  አን...
21/05/2026

መረጃ
ሎጎ ሀይቅ ሪዞርት የስራ ቅጥር ማስታወቂያ በትናንትናው እለት ማውጣቱ ይታወቃል ።
በመሆኑም የተወዳዳሪዎች ምዝገባ ከሚደረግባቸው ቦታ ውስጥ በአዲስ አበባ ኢትዮጵያ ሆቴል አንዱ ሲሆን በዚሁ ቦታ ምዝገባ የሚከናወንባቸው የስራ መደቦች ከታች የተዘረዘሩት የስራ መደቦች መሆናቸውን ለመግለጽ እንወዳለን ።
ሁሉም የስራ መደብ ምዝገባዎች በሎጎ ሀይቅ ሪዞርት በተቀመጠው ጊዜ የሚከናወን መሆኑን ለመግለጽ እንወዳለን።

ክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያሎጎ ሐይቅ ሪዞርት ቀጥሎ በተዘረዘሩት የስራ መደቦች ላይ  አመልካችዎችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል።የስራ ቦታ   ፦        ደቡብ ወሎ ሀይቅ ከተማየምዝገባ ቦታ...
20/05/2026

ክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያ

ሎጎ ሐይቅ ሪዞርት ቀጥሎ በተዘረዘሩት የስራ መደቦች ላይ አመልካችዎችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል።

የስራ ቦታ ፦ ደቡብ ወሎ ሀይቅ ከተማ
የምዝገባ ቦታ ፦ ኢትዮጵያ ሆቴል /አዲስ አበባ/
ሎጎ ሀይቅ ሪዞርት /ሀይቅ ከተማ/
የምዝገባ ቀን ፦ ከግንቦት 13/9/2018 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት 7 ተከታታይ የስራ ቀናት ብቻ

ለተጨማሪ መረጃ
09 04 88 68 88
09 30 28 92 08
09 29 07 87 74 ላይ መደወል ይችላሉ

ሎጎ ሀይቅ ሪዞርት

በላይነህ ክንዴ ግሩፕ  3ተኛ ዘር ሰልጣኞችን አስመረቀ።      ግንቦት 8/2018 ዓ.ምበላይነህ ክንዴ ግሩፕ በገላ መኪና መገጣጠሚያ  ለ3 ወራት  በአውቶሞቲቨ  ዘርፍ በ3ተኛ ዙር ያሰለጠና...
16/05/2026

በላይነህ ክንዴ ግሩፕ 3ተኛ ዘር ሰልጣኞችን አስመረቀ።

ግንቦት 8/2018 ዓ.ም
በላይነህ ክንዴ ግሩፕ በገላ መኪና መገጣጠሚያ ለ3 ወራት በአውቶሞቲቨ ዘርፍ በ3ተኛ ዙር ያሰለጠናቸውን ወጣቶች በዛሬው እለት አስመርቋል።
በምረቃው ላይ የተገኙት የበላይነህ ክንዴ ኮርፖሬት ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ደቅሲወስ በዛብህ እንደገለጽት ቢኬጂ በአውቶሞቲቨ ዘርፍ የሚታየውን የሰለጠነ የሰው ሀይል ችግር ለመቅረፍ በገላንና በደብረ ብርሃን መኪና መገጣጠሚያዎቹ ሰልጣኞችን በመቀበል በተግባራዊ ስልጠና በመስጠት ሀገራዊ ሚናውን እየተወጣ ይገኛል ብለዋል።
የበላይነህ ክንዴ ሜታል ኢንጂነሪግ ስራ አስፈጻሚ አቶ በሱፍቃድ ሸዋዬ በበኩላቸው መኪና መገጣጠሚያው የተግባር ስልጠና ሰጥቶ ከማስመረቅ ባለፍ ከፍተኛ ውጤት የሚያስመዘግቡትን በመቅጠር የስራ እድል በመፍጠር ላይ ይገኛል ብለዋል።
የሸገር ከተማ አስ /ቴ/ሙ/ኤክስቴንሽን ዳይሬክተር አቶ ባልቻ ሄርጳ በበኩላቸው ቢኬጂ ከቴክኒክና ሙያ የተመረቁ ተማሪዎችነ‍እ ተቀብሎ የተግባር ስልጠና በመስጠትና ለስራ ብቁ በማድረግ ለሌሎች ፋብሪካዎችም በአርኣያነት የሚጠቀስ ተግባር እያከናወነ ነው ብለዋል።
ቢኬጂ በደብረብርሃንና በገላን ባሉ መገጣጠሚያዎቹ በአራት ዙሮች ከ150 በላይ የሚደርሱ ወጣቶች በ ማስልጠና ለስራ ዝግጁ አድርጓል።
ቢኬጂ
የታታሪዋ ኢትዮጵያ ተምሳሌት

የጥንቃቄ መልዕክትለክቡራን ደንበኞቻችን      የተለያዬ አካላት የድርጅታችንን ስምና መለያ በመጠቀም  በተለያዬ ማህበራዊ ሚዲያዎች አማካኝነት መኪና  እናቀርባለን የሚል የማታለያ መረጃ እንደ...
15/05/2026

የጥንቃቄ መልዕክት
ለክቡራን ደንበኞቻችን

የተለያዬ አካላት የድርጅታችንን ስምና መለያ በመጠቀም በተለያዬ ማህበራዊ ሚዲያዎች አማካኝነት መኪና እናቀርባለን የሚል የማታለያ መረጃ እንደሚሰጡ መረዳት ችለናል።
በመሆኑም በላይነህ ክንዴ ግሩፕ የመኪና ሽያጭ የሚያከናውነው በአካል ህጋዊ ውል በመያዝ በመሆኑ በተለይ በቴሌግራም መረጃ ላኩ ክፍያ በቴሌብር አስገቡ ከሚሉ አጭበርባሪዎች እንድትጠነቀቁ ለማሳሰብ እንወዳለን ።
ድረጂታችን አጭበርባሪዎችን ለህግ ለማቅረብ በትኩረት እየሰራ መሆኑ ለማስገንዘብ እንወዳለን።

የመኪና ሽያጭ በተመለከተ
ትክክለኛ መረጃ ለማግኘት
0904775577
0905775577
0907775577 ላይ መደወል ይችላሉ

ቢኬጂ
የታታሪዋ ኢትዮጵያ ተምሳሌት

ቢኬጂ የገጣጠማቸውና  በአዲስ አበባ  አገልግሎት እየሰጡ የሚገኙ የኤሌክትሪክ አውቶቡሶች በቀን በአማካኝ 120 ሺህ ሰው እያጓጓዙ እንደሆነ ተገለጸግንቦት 4 ቀን 2018 ዓ.ምየአዲስ አበባ ት...
13/05/2026

ቢኬጂ የገጣጠማቸውና በአዲስ አበባ አገልግሎት እየሰጡ የሚገኙ የኤሌክትሪክ አውቶቡሶች በቀን በአማካኝ 120 ሺህ ሰው እያጓጓዙ እንደሆነ ተገለጸ

ግንቦት 4 ቀን 2018 ዓ.ም
የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ ከአንድ ዓመት በፊት ወደ አገልግሎት የገቡ 100 የኤሌክትሪክ አውቶቡሶች በቀን በአማካኝ 120 ሺህ ነዋሪዎችን እያጓጓዙ መሆኑን አስታውቋል።

የቢሮው የሕዝብ ትራንስፖርት ስምሪት እና አደረጃጀት ዳይሬክተር አቶ አሸናፊ ሥዩም ከአሐዱ ሬድዮ "ሁሉ ደህና" ፕሮግራም ጋር በነበራቸው ቆይታ እንደገለጹት፤ የከተማዋን የትራንስፖርት አቅርቦት ችግር ለመፍታት የብዙኃን ትራንስፖርትን ማስፋፋት ፋይዳው የጎላ ነው።

ዳይሬክተሩ አገልግሎት እየሰጡ ያሉት አውቶቡሶች ዘመናዊ አሠራርን እና የቴክኖሎጂ መረጃዎችን ለማሳለጥ ጥሩ ማሳያ መሆናቸውን ጠቁመዋል። በተለይም "ኢንተለጀንት የትራንስፖርት ሥርዓት" (ITS) የተሰኘው ዘመናዊ አሠራር ተጠናክሮ እንደሚቀጥልና ይህም ተገልጋዮች አውቶቡሱ የሚመጣበትን ደቂቃና ያለበትን ቦታ በቀላሉ ለማወቅ እንደሚያስችላቸው ገልጸዋል።

ይህ የቴክኖሎጂ ግንባታ በሚቀጥለው ዓመት ሙሉ በሙሉ ተጠናቆ ወደ ተግባር ሲገባ፣ የከተማዋን የትራንስፖርት ሥርዓት ዘመናዊ ከማድረግ አንጻር ትልቅ አስተዋጽኦ ይኖረዋል ተብሏል።

የኤሌክትሪክ አውቶቡሶቹ ከአካባቢ ጥበቃ ባለፈ የትራንስፖርት እጥረቱን በማቃለል ረገድ ውጤታማ እየሆኑ መሆናቸውን አቶ አሸናፊ አብራርተዋል።

ዘገባው
የአሀዱ ሬዲዬ ነው

በተጠናቀቀው ኢትዮጵያ ታምርት 2018 ኤክስፖ በተኪ ምርት ዘርፍ  ቢኬጂ  እውቅና ተሰጥቶታል ።ቢኬጂ የታታሪዋ ኢትዮጵያ ተምሳሌት
09/05/2026

በተጠናቀቀው ኢትዮጵያ ታምርት 2018 ኤክስፖ በተኪ ምርት ዘርፍ ቢኬጂ እውቅና ተሰጥቶታል ።
ቢኬጂ
የታታሪዋ ኢትዮጵያ ተምሳሌት

በዛሬው የኢትዮጵያ ታምርት 2018  ኤክስፖበክቡር ፕሬዝደንትታዬ አጽቀስላሴ ከተጎበኙ ድርጂቶች መካከል ቢኬጂ አንደኛው ነበር።ቢኬጂየታታሪዋ  ኢትዮጵያ ተምሳሌት
07/05/2026

በዛሬው የኢትዮጵያ ታምርት 2018 ኤክስፖ
በክቡር ፕሬዝደንትታዬ አጽቀስላሴ ከተጎበኙ ድርጂቶች መካከል ቢኬጂ አንደኛው ነበር።

ቢኬጂ
የታታሪዋ ኢትዮጵያ ተምሳሌት

ቢኬጂበኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ 2018  ላይ
06/05/2026

ቢኬጂ
በኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ 2018 ላይ

Address

Addis Ababa

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Belayneh Kindie Group posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share