17/08/2026
"የማይታዩ #ቁስሎችን እንፈወስ"
🌿🌿
የጦርነት፣ የግጭትና የመፈናቀል ጠባሳ የሚታየው በፈረሰ ሕንጻ፣ በወደመ መንገድ ወይም በአካል ጉዳት ላይ ብቻ አይደለም፤ በሰው አዕምሮና ሥነ-ልቦና ላይም ያርፋል።
ፍርሃት፣ ጭንቀት፣ አለመተማመን፣ የመገለል ስሜት እነዚህ በቀላሉ የማይታዩ ነገር ግን እጅግ አደገኛ ቁስሎች ናቸው።
የፈረሰን ድልድይ መልሶ መገንባት ይቻላል፤ የሰዎችን የተሰበረ ልብና መተማመንን መልሶ መገንባት ግን እጅግ ከባድ ነው።
ብሔራዊ ምክክር እነዚህን ስነ-ልቦናዊ ቁስሎች የምንፈውስበት፣ እርስ በርስ የምንጽናናበትና መተማመንን የምናድስበት መድረክ መሆን አለበት።
ሀገራዊ ሰላም የሚረጋገጠው አካላዊ ግንባታን ብቻ ሳይሆን ሥነ-ልቦናዊ ፈውስንም አብረን ስናስኬድ ነው!
መታወቅ ያለበት ግን "የማይታዩ #ቁስሎችን ለመፈወስ" የሁላችን መተባበርን የሚጠይቅ መሆኑን መገንዘብ ነው::
🌿🌿
🌿
ውድ መላ ኢትዮጵያዊያን
"አልግባባ ባይነት" መጽሐፍ #በጃፋር መደብር #ብቻ በገበያ ላይ ውሏል::
🌿 መጽሐፉን ባሉበት ለማድረስ
0930_105595
0930_105592 ይደውሉ
🌿🌿
🌿የኢትዮጵያ የንግድና የዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት የዳሬክተሮች ቦርድ አባል ……
የ” #አዎንታዊነት ቁጥር 1 እና 2” እንዲሁም "አልግባባ ባይነት" መፅሐፎች ደራሲ ……
🍀
#አልግባባ-ባይነት #አዎንታዊነት ゚ ゚viralシ