16/01/2026
ነፍስ ይማር
ይህ ሰዉየ በግልፅ የታየዉ ነገር ነበር እንዴ
የነፃነት ፖስት ተነስቷል!
1ኛ መልክት ከ MT
እኔ ነፃነትን ከ 15 አመት በላይ አውቀዋለው ተስፍሽ ያነሳህው ሀሳብ ትክክል ነው። ነፂም ቢሆን ያውቀዋል። ክትትልም እያደረገ ነው። በእርግጥ ሁላችንም በራሳችን ነገር ተይዘን አንተ ባየህው ልክ አይተን አልገለፅነውም እንጂ በእያንዳንዳችን ልብ ያለው እውነት ነው። ስለ ምክርህ በግሌ አመሰግናለው ለነፂ እንዲደርስ እናደርጋለን አሁን ዋናው ለነፂ ማድረስ ከሆነ መልክቱ ስለደረሰ ፖስቱን አጥፋው። አክባሪህ አድናቂህ MT ነኝ።*****
2ኛ መልእክት ከ BT
ሰላም ነው የነፂ የስራ ባልደረባ ነኝ መልእክት ደርሶናል እባክህን ከቻልክ አጥፋለት ምክንያቱም በዚህ ጉዳይ መነጋገሪያ መሆኑ አይጠቅመውም። አመሰግናለው።*****
3ኛ መልክት ከ DM
ተስፍሽ እይታህ ጥሩ ነው ፖስቱን ያየውት ከአዲስ አድማስ ፔጅ ላይ ነው። ፀሀፊው ማነው ብዪ ገርሞኝ ነበር አንተ መሆንህን ሳውቅ የባሰ ደስ አለኝ የምታይበት መንገድ ሌላው ፈርቶ ተደብቆ በሚያማው ነገር ላይ እውነትህን መናገርህ ጥሩ ነው። አንዳንድ እውነቶች ግን ፊት ለፊት እደዚ ሲነገሩ ለሚመለከተው ሰው ትንሽ ይረብሻል። ያወራህው እውነት ነው ግን በቃ መልክቱ በግሉ የደረሰው ይመስለኛል ፅሁፉን አጥፋው። ******
የእኔ መልእክት
እኔ በግሌ ማንንም ለመጉዳት አሊያም ለማሸማቀቅ ስራዪ ብዪ የምፅፈው ነገር የለም። አንዳንዴ እውነቶች ልቤ ውስጥ ይፈሳሉ። ማቋረጥ አልችልም ለምን እንደ ሌላው አስመስዪ ዝም አልልም ብዪ ብሞክርም ያስጨንቀኛል። ******
ስለዚህ ውስጤ የሞላውን እውነት በማስረጃ በመረጃ እፅፋለው አላማው ከክብር ና ከመውደድ ነው። በኛ ህዝብ ባሕል ስላልተለመደ ያስደነግጣል ግን እኮ እውነት ነው። እውነት ሲነገር ደግሞ ቢጠቅምም መስማት ግን አንፈልግም። ለነፂ እረጅም እድሜ እና ጠና እመኝለታለው፣ ጓደኞቹ ልክ በዚህ መልኩ ወደ እኔ እንደመጣችሁ ሁሉ ከነፂ ጋር ሆናችሁ የሆነ ነገር እንደምታሰሙን በግል ተስፋ አደርጋለው።