ETHIO Advertስ/ኢትዮ ማስታወቂያዎች

ETHIO Advertስ/ኢትዮ ማስታወቂያዎች ማንኛውንም አይነት የቢዝነስ ማስታወቂያ ሰፊው ህዝብ በሚጠቀ?

ከዚህ በታች በፎቶ የምትመለከቱት ወጣት አማኑኤል አሰፋ ይባላል። የአእምሮ ህመምተኛ ነው የመጣው ከደብረ ታቦር 04 ቀበሌሥላሴ አካባቢ አራዳ ገበያ ሰፈር ነኝ ይላል የ12ኛ ክፍል ት/ቱን በዳ...
19/05/2017

ከዚህ በታች በፎቶ የምትመለከቱት ወጣት አማኑኤል አሰፋ ይባላል። የአእምሮ ህመምተኛ ነው የመጣው ከደብረ ታቦር 04 ቀበሌ
ሥላሴ አካባቢ አራዳ ገበያ ሰፈር ነኝ ይላል የ12ኛ ክፍል ት/ቱን በዳግማዊ ቴዎድሮስ ት/ት ቤት እየተከታተለ በግንቦት ወር 2008
ዓ.ም መግቢያ ላይ እንደወጣ አእምሮው መለስ ሲልለት ይናገራል።የቤተሰቡንም ስም አባቱ አሰፋ ንጉሴ ፣እናቱ የኔወርቅ
፣ወንድሞቹ ዳንኤል እና ይነበብ እህቶቹ መሉ አሰፋ ባህር ዳር universty ተማሪ እና ትነበብ አሰፋ እዛው ደብረ ታቦር ታቦር የሚባል
ት/ት የምትማር እንዳለችው ይናገራል የቤተሰብ ስልክ ስጠን ስንለው መናገር አይፈልግም ።በአሁኑ ሰዓት በአዋሽ 7 ኪሎ ቅድስት
ማርያም ቤተ ክርስቲያን አካባቢ ይገኛል የአማኑኤል ቤተሰብ ወይም ጓደኛ የሆናችሁ መጥታችሁ ማግኘት ትችላላችሁ። እባካችሁ
ይህን ፅሁፍ የምታነቡ ሁላችሁ ሼር በማድረግ ከቤተሰቡ እናገናኘው ።

08/01/2017

ማስታወቂያ
---------------
አበዙ ተገኝ እየኖረች ያለችበት አካባቢ #እታበዛሁ ይሏታል ተወልዳ ያደገችው አማራ ክልል በደቡብ ወሎ ዞን ወግደ ወረዳ ነው።
ተወልዳ ካደገችበት ሀገር ከወጣች ረጅም አመታትን አስቆጥራለች።እየኖረች ያለችው ሀረር ውስጥ ልዩ ቦታው #በደሳ ይባላል።ከ10 አመት በፊት ወንድሟ ያለችበት ድረስ ሄዶ አይቷት ነበር።ነገር ግን በአሁኑ ሰዓት የት እንዳለችና በምን ሁኔታ እንደምትገኝ ቤተሰቦቿ አያውቁም ወይም መረጃ የላቸውም።
አባቷ ተገኝ አደም ወንድሞቿ ደግሞ ጫኔ እና ዋለ ተገኝ ይባላሉ።እህቷ ደግሞ አየሉ ተገኝ ትባላለች።
ስለዚ ይህችን ግለሰብ የሚያውቃት እና አድራሻዋን የሚያቅ ካለ ጥቆማ እንድትሰጡን ሲሉ የትብብር መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል።በመሆኑም ይህ አይነቱ ችግር በሁላችንም ሊደርስ ይችላልና በተለይ ሀረር የምትኖሩ ወገኖች ከላይ የተጠቀሰውን መረጃ መሰረት በማድረግ ትብብራችሁን እንድታደርጉ በአክብሮት እንጠይቃለን።
መረጃውን ለማድረስ በገፃችን ሜሴጅ ይላኩልን።
እናመሰግናለን።

25/06/2016

ማንኛውንም አይነት ማስታወቂያ በዚህ ብዙ ሽ ህዝብ በሚጠቀምበት ሶሻል ሚድያ ለማስተዋወቅ የምትፈልጉ ፔጃችንን ላይክ ያድርጉ።

ለበለጠ መረጃ +251927404147 ይደውሉ
እናመሰግናለን

Address

Addis Ababa
00000

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when ETHIO Advertስ/ኢትዮ ማስታወቂያዎች posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share