22/05/2026
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2018 ዓ.ም የ6ኛ እና የ8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተናዎች ከሰኔ 8-12/2018 ዓ.ም ይሰጣሉ። - አዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ
የ6ኛ ክፍል ፈተና
➫ ከሰኔ 8 እስከ 10/2018 ዓ.ም ይሰጣል፡፡
የ8ኛ ክፍል ፈተና
➫ ሰኔ 11 እና 12/2018 ዓ.ም ይሰጣል፡፡
84,882 የ6ኛ ክፍል ተማሪዎች በ199 የመፈተኛ ጣቢያዎች እንዲሁም 86,808 የ8ኛ ክፍል ተማሪዎች በ201 የመፈተኛ ጣቢያዎች ፈተናውን ለመውሰድ መመዝገባቸውን የከተማ አስተዳደሩ ትምህርት ቢሮ ገልጿል፡፡
Link Rise Solutions
የቴሌግራም ቻናልችንን በመቀላቀል የአዲስ መረጃ ይከታተሉ…
https://t.me/+KcrwCu8eoDUxZTM0