07/05/2026
ኮርፖሬሽኑ በኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ ላይ እየተሳተፈ ይገኛል፡፡
=========================================
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ በተከፈተው ከሚያዝየ 25 እስከ 30 2018 ዓ.ም ድረስ በሚቆየው በኢንዱስትሪ ሚኒስቴር በተዘጋጀዉ የኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ ላይ የኬሚካል ኢንዱስትሪ ኮርፖሬሽን የሙገር ሲሚንቶ ፋብሪካ ለአራተኛ ጊዜ እየተሳተፈ ይገኛል፡፡
የኮርፖሬሽኑ ማኔጅመንት አባላት በቦታው በመገኘት ተዟዙረው የጎበኙ ሲሆን በኤክስፖው ላይ እየተሳተፉ የሚገኙትን የኮርፖሬሽኑ ተ/ተቋማት የተሳትፎ ሁኔታን ከማበረታታት በተጨማሪ ከሌሎች መንግሥታዊ እና መንግሥታዊ ካልሆኑ የግል ተቋማት ጋር የገበያ ትስስር የሚፈጠርበት ሁኔታ እና ልምድ ለመቅሰም የሚያስችሉ መደላደሎችን ፈጥሯል፡፡