Mugher Cement Factory

Mugher Cement Factory Contact information, map and directions, contact form, opening hours, services, ratings, photos, videos and announcements from Mugher Cement Factory, Business service, Global area , Garad BLDG, Addis Ababa.

ኮርፖሬሽኑ በኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ ላይ እየተሳተፈ ይገኛል፡፡ =========================================ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ በተከፈተው ከሚያዝየ 2...
07/05/2026

ኮርፖሬሽኑ በኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ ላይ እየተሳተፈ ይገኛል፡፡
=========================================
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ በተከፈተው ከሚያዝየ 25 እስከ 30 2018 ዓ.ም ድረስ በሚቆየው በኢንዱስትሪ ሚኒስቴር በተዘጋጀዉ የኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ ላይ የኬሚካል ኢንዱስትሪ ኮርፖሬሽን የሙገር ሲሚንቶ ፋብሪካ ለአራተኛ ጊዜ እየተሳተፈ ይገኛል፡፡
የኮርፖሬሽኑ ማኔጅመንት አባላት በቦታው በመገኘት ተዟዙረው የጎበኙ ሲሆን በኤክስፖው ላይ እየተሳተፉ የሚገኙትን የኮርፖሬሽኑ ተ/ተቋማት የተሳትፎ ሁኔታን ከማበረታታት በተጨማሪ ከሌሎች መንግሥታዊ እና መንግሥታዊ ካልሆኑ የግል ተቋማት ጋር የገበያ ትስስር የሚፈጠርበት ሁኔታ እና ልምድ ለመቅሰም የሚያስችሉ መደላደሎችን ፈጥሯል፡፡

11/04/2026
Merry Christmas and Happy New Year
06/01/2026

Merry Christmas and Happy New Year

ለውድ ደንበኞቻችን እና ባለድርሻ አካላት እንኳን ደስ አላችሁ!!                   ----------------------------------------------በኬሚካል ኢንዱስትሪ ኮሮ...
10/12/2025

ለውድ ደንበኞቻችን እና ባለድርሻ አካላት እንኳን ደስ አላችሁ!!
----------------------------------------------
በኬሚካል ኢንዱስትሪ ኮሮፖሬሸን ሙገር ሲሚንቶ ፋብሪካ ደንበኞቹን ለማርካት፣ ለሀገሪቱ ዘላቂ ልማት የበኩሉን አስተዋፅኦ ለማበርከት እና ከደረጃ በታች የሆኑ ስራዎች ጋር ባለመደራደር በአለም ላይ ብቁ ተወዳዳሪ ሆኖ ለመገኘት በመስራት ላይ ይገኛል፡፡ ሙገር ሲሚንቶ ፋብሪካ ሁሉንም አስፈላጊ የሆኑ ደረጃዎች የሚያሟሉ ሲሚንቶ እና ተዛማጅ ምርቶችን አምርቶ በማቅረብ በISO 9001:2015 የጥራት ስራ አመራር ስርአት ሰርተፊኬት ጥራታቸውን ጠብቆ በሚያመርታቸው እና በሚያቀርባቸው OPC (42.5 N) እና PPC (32.5 N) ከእ.ኤ.አ ህዳር 28/2025 ጀምሮ ባለቤት መሆን ችሏል፡፡ ፋብሪካው በቀጣይ የጥራት አስተዳደር ስርዓት መመሪያ መርሆችን በመጠቀም ሙሉ በሙሉ የደንበኞቹን ፍላጎት በማሟላት፣ በየደረጃው መፍትሄ በመስጠትና በማገልገል ሃላፊነቱን ያረጋግጣል፡፡

ሙገር ሲሚንቶ ፋብሪካ ISO 9001:2015 የጥራት ስራ አመራር ስርአት ሰርተፊኬት ባለቤት ሆነ!!
10/12/2025

ሙገር ሲሚንቶ ፋብሪካ ISO 9001:2015 የጥራት ስራ አመራር ስርአት ሰርተፊኬት ባለቤት ሆነ!!

https://web.facebook.com/share/p/1FGAGjpNBL/
17/10/2025

https://web.facebook.com/share/p/1FGAGjpNBL/

Chemical Industry Corporation Earns 1.49 Billion Birr in First-Quarter

Oct 17, 2025

The Chemical Industry Corporation (CIC) reported 1.49 billion birr in revenue during the first quarter of the 2025/26 budget year, achieving 86% of its target, according to the Corporation’s performance review held on October 16, 2025. The meeting brought together heads of institutions and departments under the Corporation to assess progress and set directions for the months ahead.

The review also showed that the Corporation’s pre-tax profit reached 294.74 million birr, surpassing the planned 266.68 million birr by 10.5%, reflecting improved operational efficiency and stronger market performance.

Management underscored the importance of sustaining this growth momentum by addressing operational challenges and strengthening collaboration among all stakeholders to enhance productivity in the coming quarters.



Follow EBR for the latest business news, trends, and expert analysis:

Telegram (https://t.me/ebr_news)
Facebook (https://lnkd.in/ebVxnmpW)
LinkedIn (https://lnkd.in/eAVk65Xv)
X (Twitter) (https://x.com/EBRnews)

የሙገር ሲሚንቶ ፋብሪካ ለ150 ወገኖች ማዕድ አጋራ።         =========================በኬሚካል ኢንዱስትሪ ኮርፖሬሽን የሙገር ሲሚንቶ ፋብሪካ መጪውን የ2018 አዲስ ዘመን...
10/09/2025

የሙገር ሲሚንቶ ፋብሪካ ለ150 ወገኖች ማዕድ አጋራ።
=========================
በኬሚካል ኢንዱስትሪ ኮርፖሬሽን የሙገር ሲሚንቶ ፋብሪካ መጪውን የ2018 አዲስ ዘመን መለወጫ በዓልን አስመልክቶ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ ለሚገኙ 150 የአደኣ በርጋ ወረዳ ነዋሪዎች ለእያንዳንዳቸው 10 ኪ.ግ የስንዴ ዱቄት እና አምስት ሊትር ፈሳሽ የምግብ ዘይት ድጋፍ አድርጓል፡፡
ድጋፍ የተደረገላቸው በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ የሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች በበኩላቸው ፋብሪካው የ2018 አዲስ አመት በዓልን በማስመልከት ላደረገላቸው የተለያዩ የምግብ ግብአቶች ድጋፍ ምስጋና አቅርበዋል።

የሙገር ሲሚንቶ ፋብሪካ የ2017 ዓ.ም እቅድ አፈፃፀም ግምገማ አካሄደ—————————————————————————-       ፋብሪካው የ2017 ዓ.ም እቅድ አፈፃፀም እና 2018 ዓ.ም እቅድ በ...
01/09/2025

የሙገር ሲሚንቶ ፋብሪካ የ2017 ዓ.ም እቅድ አፈፃፀም ግምገማ አካሄደ
—————————————————————————-
ፋብሪካው የ2017 ዓ.ም እቅድ አፈፃፀም እና 2018 ዓ.ም እቅድ በአባ ገዳዎች ፀሎት እና ምስጋና የተጀመረ ሲሆን በስብሰባው ላይ የኮርፖሬሽኑ አመራሮች፣ የሙገር ሲሚንቶ ፋብሪካ አመራሮች፣ ሠራተኞች እና ተጋባዥ እንግዶች በተገኙበት ግምገማ በማድረግ ሰፊ ውይይት ተደርጓል፡፡
የእለቱ የክብር እንግዳ የነበሩት ኮርፖሬሽኑ ዋና ስራ አስፈጻሚ ዶ/ር ኢ/ር ሁንዴሳ ደሳለኝ ፕሮግራሙን የመሩት ሲሆን በተሰሩት ስራዎች ላይ እና ወደፊት ስለሚሰሩት ስራዎች የፋብሪካው ዋና ስራ አስኪያጅ ኢ/ር ገዛኸኝ ደቻሳ ማብራሪ ሰጥተዋል፡፡ በእለቱ የፋብሪካ ጉብኝት፣ በሙገር ሲሚንቶ ፋብሪካ ጊቢ ውስጥ የችግኝ ተከላ፣ በሰራተኞች መካከል የተደረገ የስፖርት ትዕይንት መቅረብ ችሏል፡፡
በመጨረሻም የኮሮፖሬሽኑ ዋና ዳይሬክተር በሰራተኞች ለተነሱት ጥያቄዎች ምላሽ በመስጠት እንደ ኬሚካል ኢንዱስትሪ ኮሮፖሬሽን በ2017 ዓ.ም ለተሰሩት ስራዎች ዕውቅና በመስጠት ለሁሉም ተጠሪ ተቋማት ሥራ አስኪያጆች፣ የሥራ መሪዎች እና ሠራተኞች ላስመዘገቡት መልካም አፈጻጸም ዕዉቅናና ሽልማት በኮሮፖሬሽኑ ዋና ዳይሬክተር እና በፋብሪካው ዋና ስራ አስኪያጅ ተሰጥቷል።
ነሃሴ 26/2017 ዓ.ም

“በመትከል ማንሰራራት“ሐምሌ 24/2017 ዓ/ም በሀገር አቀፍ ደረጃ በ7ኛው ዓመት 700 ሚሊዮን ችግኞች በአንድ ጀንበር እንተክላለን በሚል መሪ ቃል የኬሚካል ኢንዱስትሪ ኮርፖሬሽን እና የሙገ...
31/07/2025

“በመትከል ማንሰራራት“
ሐምሌ 24/2017 ዓ/ም በሀገር አቀፍ ደረጃ በ7ኛው ዓመት 700 ሚሊዮን ችግኞች በአንድ ጀንበር እንተክላለን በሚል መሪ ቃል የኬሚካል ኢንዱስትሪ ኮርፖሬሽን እና የሙገር ሲሚንቶ ፋብሪካ ከፍተኛ ማኔጅመንት እና ሰራተኞች በሞጆ ሀዋሳ መንገድ ቆቃ አካባቢ እና በሙገር ሲሚንቶ ፋብሪካ ጊቢ በመገኘት የችግኝ ተከላ በማድረግ አሻራቸውን አሳርፈዋል፡፡

Address

Global Area , Garad BLDG
Addis Ababa
P.O.BOX5782/30749

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Mugher Cement Factory posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to Mugher Cement Factory:

Share