16/05/2026
የክፍት የሥራ መደብ ማስታወቂያ -
.
ቢ ስኴር ዋይ ኢንጅነሪንግ (B SQUARE Y ENGINEERING)
ድርጅታችን ከዚህ በታች ባሉት ክፍት የሥራ መደቦች ላይ መስፈርቱን የሚያሟሉ አመልካቾችን አወዳድሮ በቋሚነት መቅጠር ይፈልጋል።
ፕሮጀክት ማናጀር
• ትምህርት፡ BSc በሲቪል ኢንጅነሪንግ
• ልምድ፡ 8 ዓመትና ከዚያ በላይ
• ብዛት፡ 2
ኮንስትራክሽን መሀንዲስ
• ትምህርት፡ BSc በሲቪል ኢንጅነሪንግ
• ልምድ፡ 7 ዓመትና ከዚያ በላይ
• ብዛት፡ 2
የህንጻ መሀንዲስ
• ትምህርት፡ BSc በሲቪል ኢንጅነሪንግ
• ልምድ፡ 5 ዓመትና ከዚያ በላይ
• ብዛት፡ 2
የሳይት መሀንዲስ
• ትምህርት፡ BSc በሲቪል ኢንጅነሪንግ
• ልምድ፡ 3 ዓመትና ከዚያ በላይ
• ብዛት፡ 3
የውሃ መሀንዲስ
• ትምህርት፡ BSc በውሃ ኢንጅነሪንግ
• ልምድ፡ 4 ዓመትና ከዚያ በላይ
• ብዛት፡ 3
ጀንራል ፎርማን
• ትምህርት፡ ዲፕሎማ/አድቫንስድ ዲፕሎማ በኮንስትራክሽን
• ልምድ፡ 6/8 ዓመትና ከዚያ በላይ
• ብዛት፡ 3
ደመወዝ፡ በስምምነት
የሥራ ቦታ፡ ለፕሮጀክት
የምዝገባ ጊዜ፡ ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ10 ተከታታይ የስራ ቀናት ( እስከ May 23, 2026)
አመልካቾች የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ በመያዝ፣ እንዲሁም የምታመለክቱበትን የሥራ መደብ የሚገልጽ ማመልከቻ በማያያዝ በሰው ሀይል አስተዳደር ቢሮ ቀርባችሁ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን።
አድራሻ፡ ገርጂ መብራት ኃይል፣ አንበሳ ጋራዥን አለፍ ብሎ አሃዱ ኮምፕሌክስ ፊት ለፊት።
ለበለጠ መረጃ፡
0901-971042
0918-106184
0934-147129
Mirab Construction
1. Position: Junior Planning Engineer
Education: MSc/BSc. Degree in Civil Engineering / COTM
Experience: 1 years relevant work experience in Building and Infrastructure road construction industry.
Salary: Negotiable
Required qty: 4
Work location: Addis Ababa
2. Position: Senior Office Engineer
Education: BSc. Degree in Civil Engineering / COTM
Experience: 6 years relevant work experience in Building construction projects of which 3 years’ experience in the same position.
Salary: Negotiable
Required qty: 5
Work location: Addis Ababa
Deadline: May 19, 2026
How to apply:
Interested & qualified applicants are invited to submit their copies of testimonials with originals including updated CV & work experience in person. Address: 22 Mazoria H&M Building 2nd floor Administration and HR Department. office Telephone
011-663-09-49 / 011-659-04-39
Source: Ethiopian works
Soon our tender page will resume full service...
stay tuned ....
Ethiopian commercial networks.
Your universal commercial solution.
https://t.me/etcnhq