24/06/2026
ጊቤ መርከብ መንገድ ጀመረች
ለአምስት ወራት ሻርጃ ወደብ አካባቢ የከረመችው ጊቤ መርከብ ትላንት ማምሻውን የሆርሙዝ ሰርጥን ማለፍ መቻሏ ታወቀ።
አሜሪካ እና እስራኤል ከኢራን ጋር ግጭት ውስጥ መግባታቸውን ተከትሎ የሆርሙዝ መተላለፊያ በመዘጋቱ በርካታ መርከቦች የፋርስ ባህረሰላጤ ወደቦች ላይ መህልቅ ጥለው እንዲጠባበቁ ተገደው ነበር።
ከነዚህም መካከል ጊቤ አንዷ ነበረች።
#ቅዳሜገበያ
በጉዳዩ ላይ ዝርዝር ለማግኘት ሊንኩን ይጫኑ።