19/05/2024
በሀገራችን ብቸኛው የጎዳና ላይ ዳኢ ሼኽ ፈቂ ገለቶ ወደ 30 አመት የሚጠጋ በጎዳና ላይ በብኝነት እንደ ነብያቶች ሁሉን አካታች ደዕዋ ስያደርግ ቆይቶ በቅርቡ በድንገት ወደ አኺራ ሄዷል፡፡በህይወት እየለ አንድም ተቋሚም ሆነ ግለሰብ ከጎኑ አግዞት እንደማያውቁ መረጃዎች እየወጡ ነው፡፡እርሻ እያረሰ 15 ቤተሰብ እያስተዳደረ ስኖር የነበረ የዘመናችን ጄግና የከስበል ሀላል ዳኢ ቤተሰቡንና የጎዳና ደዕዋውን ጥሎውብን ሄዷል፡፡
ነጋዴዎች፣ድርጂቶች፣አጠቃላይ ማህበረሰብ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በተከፈተው የሂሳብ ቁጥር የነገ ቤታችሁን እንደ ፈቂ ለመገንባት ሰደቃ እናድርግ!!!
*Deeggarsa Maatii Sh Faqii Galatoo*
CBE: 1000628241825
*رقم الحساب البنكي لدعم أسرة الداعي فقي غلتو*
Lakk. Herreegaa Deeggarsa Maatii Shek Faqii
CBE: 1000628241825
البنك التجاري الإثيوبي
الحساب باسم:
*Deeggarsa Maatii Sh Faqii Galatoo*
ጀምሩ!
بسم الله