Alliance Consulting PLC

Alliance Consulting PLC Business growth expectations of customers has set high bars for business to reach.

Alliance Consulting PLC business consultants work alongside clients as their trusted advisors, guides and mentors, helping them master a constantly changing landscape.

Are you a company based in Africa seeking financing?We are currently identifying five robust, bankable investment projec...
20/02/2026

Are you a company based in Africa seeking financing?

We are currently identifying five robust, bankable investment projects across Africa that are seeking funding from international financial institutions, private investors, and strategic partners.

If your company:
✔ Is operational or project-ready
✔ Has clear financial projections
✔ Is seeking expansion capital
✔ Requires structured financing
✔ Aligns with ESG or impact investment standards

We are open to reviewing qualified projects.

Priority sectors include:
• Agriculture and agro-processing
• Mining and mineral processing
• Renewable energy
• Industrial manufacturing
• Infrastructure development

Selected projects will be prepared for engagement with international funding sources.

Interested companies may submit a brief profile and project summary via direct whatsApp message .

07/02/2025

Hack Your Organization

17/10/2021

Ethiopia (ኢንጆይ ኢትዮጵያ ) #አባል በመሆን ምን ትጠቀማላችሁ?

ውድ የሰራ ፈጣሪዎችና የስራ ፈላጊዎች የ Ethiopia (ኢንጆይ ኢትዮጵያ ) አባል በመሆን የምታገኙት ጥቅም

ሀ ፡ ለስራ ፈጠራ ኢንተርፕርነሮች ፦

1፡ ለስራ ማስኬጃ የሚሆን ገንዘብ ይመቻችለታል
2፡ የገበያ ትስስር ለምርትና አገልግሎት(በሀገርና የዓለም አቀፍ ገበያ) ይፈጠርለታል
3: የመስሪያ ቦታ ይመቻችለታል
4፡ የስራ ክህሎትና የአቅም ግንባታ እገዛ ያገኛል
5፡ የመሰረተ ልማትና የቴክኖሎጂ አቅርቦት ያገኛል።

ለ፡ ለስራ ዕድል ፈላጊዎች

1: የራሳቸውን ስራ መጀመር የሚያስችል ዕድል ይፈጠርለታል
2፡ በግል ወይም በህብረት የመደራጀት ፣የገንዘብ ምንጭ ፣የገበያ ትስስርና የክህሎትና የአቅም ግንባታ አገልግሎት ያገኛል
3፡ የመስሪያ ቦታ ይመቻችለታል
4: መቀጠር ለሚፈልጉ በባላሀብቶችና በቀጣሪዎች የመቀጠር ዕድል ያገኛል

የENJOY Ethiopia አባል ይሁኑ የስራ ዕድል ተጠቃሚ ይሁኑ።

# ለመመዝገብ ፦ በውስጥ መስመር ሙሉ ስምና ስልካችሁን፣በምን ዘርፍ አሊያም ምን ዓይነት ስራ ላይ መሠማራት እንደምትፈልጉ ፃፉልን።

ለወዳጅ ዘመድዎ እንዲደርስ Share ማድረጋችሁን አትርሱ!!

27/09/2021

ENJOY Ethiopia will strive to have a demonstration—or catalytic—effect, encouraging a new generation of entrepreneurs to enter, grow, and advance the industry and the value chains in which they operate. ENJOY Ethiopia will reduce risks faced by entrepreneurs by providing the required services to the most growth-oriented entrepreneurs and enterprises and helping them grow and thereby fostering the upgrading and up-scaling of value chains.

Furthermore, ENJOY Ethiopia aim is to help create a service market for business and financial services for targeted business of SMEs in Ethiopia, by developing value chains, providing business development support services and access to finance . The ENJOY Ethiopia Initiative is also expected to lead to significant job creation in the manufacturing and service sector and beyond

02/05/2021

መልካም የትንሣኤ በዓል ይሁንላችሁ !!!

01/03/2021

አዋጭ የንግድ አማራጭ

የመኖሪያ ወይም የንግድ ቤት ካለዎት አትራፊ ንግድ አሁኑኑ መጀመር ይችላሉ።

እየኖሩበት ወይም እየሰሩበት ያለውን የንግድ አልያም የመኖሪያ ቤትዎን እየኖሩበት ወይም እየሰሩበት ለማስያዣነት ብቻ በማቅረብ የሚፈልጉትን ንግድ አልያም በአትራፊና ትላልቅ ሌሎች ንግዶች ላይ መሰማራት የሚያስችልዎትን ዕድል አቅርበንልዎታል።

ደውለው ወይም በወስጥ መስመር ያማክሩን!!

25/11/2020

SYNECOT provides a full fledged consulting services for investors, business owners and startup's .

The major services we provides are;

A. Consultancy Services

1. Conduct business feasibility study
2. Business plan preparation
3. Prepare project/business proposal
4.Prepare project profile
5. Conduct environmental impact assessment
6. Create value chain/market chain for your business or products

B.Financial Advisory Services

1. We facilitate bank loans for start-up business entrepreneurs
2.Arrange bank loans for the expansion of existing projects
3.Facilitate lease and project finance from Development Bank of Ethiopia for your business .

C.Short Term Training and Business Development Services

1. We provide need based capacity building training for business,SME, Government and non-profit organizations

29/09/2020

?
********
ብዙዎች መንግስት የኢትዮ ቴሌኮምን Liberalization ስርዓት ውስጥ ይሁን Privatization ስርዓት ውስጥ ለመክተት እያሰበ ያለው ግልፅ እየሆኑ እንዳልሆኑ እየገለፁልኝ ነው። ስለዚህ የኢትዮ ቴሌኮም ድርጅት እና የኢትዮጵያ የቴሌኮሙኒኬሽን ገበያ በማለት ለሁለት ከፍዬ ለማስረዳት ልሞክር!

፦ ማለት በመንግስት ባለቤትነት ሙሉ በሙሉ ይተዳደር የነበረን ድርጅት በከፊልም ሆነ ሙሉ ለሙሉ ወደ ግለሰቦች አልያም የግል ድርጅቶች በሽያጭ ማስተላለፍ ማለት ነው። በሀገራችን መንግስት ለረጅም ዓመታት ከሰፋፊ ማሳዎች ጀምሮ ሆቴሎች እና ፋብሪካዎችን ወደግል ሲያዞር ኖሯል!

#ለምሳሌ፦ ኢትዮ ቴሌኮም 40 ከመቶ ድርሻውን ለውጪ ባለሀብቶች አልያም ድርጅቶች እና 5 ከመቶ ድርሻውን ለሀገር ውስጥ ዜጎች ለመሸጥ ማሰቡን አሳውቋል! ይህ ማለት የኢትዮጵያ ቴሌኮሙኒኬሽን ድርጅት 55 ከመቶ ድርሻው በመንግስት የተያዘ እና 45 ከመቶ ድርሻው በግል ባለሀብቶች እና ድርጅቶች የተያዘ ድርጅት ይሆናል ማለት።

፦ መንግስት በሀገር ውስጥ ያሉ የንግድ እና የኢኮኖሚ ዘርፎች ከመንግስት እና ሀገር በቀል ድርጅቶች በተጨማሪ የውጪ ድርጅቶች እና ባለሀብቶች ገብተው እንዲሰማሩ መፍቀድ ማለት ነው። በዚህ ስርዓት የአሰራር ዘዴ የሚዘጋጅለት ገበያ እንጂ ድርጅት አይደለም! ስለዚህ ተጨማሪ በቴሌኮሚኒኬሽን ስራ የተሰማራ ድርጅት በኢትዮጵያ እንዲሰራ ቢፈቀድለት የቴሌኮሙኒኬሽኑ ሴክተሩ ተጨማሪ ተዋናይ በገበያው ስለሚያገኝ የኢትዮጵያ የቴሌኮሙኒኬሽኑ ገበያ Liberalized ሆነ ይባላል።

#ለምሳሌ፦ በሀገራችን መንግስት 2 ተጨማሪ የቴሌኮም ድርጅቶች (Operator) በጨረታ ለማስገባት አስቧል! ይህ ማለት በኢትዮጵያ 3 የቴሌኮሙኒኬሽን አገልግሎት የሚሰጡ ድርጅቶች በገበያው ይኖራል ማለት ነው።

ይህ ጉዳይ የኢትዮ ቴሌኮም 45 ከመቶ ድርሻ ከመሸጥ ጋር ግንኙነት አይኖረውም! ምክንያት መንግስት የቴሌን ድርሻ ሳይሸጥ የቴሌኮሙኒኬሽን ገበያውን Liberalize ማድረግ ይችላል! (አንድ የመንግስት እና ሁለት የውጪ ድርጅቶች በኢትዮጵያ የቴሌኮሙኒኬሽን ገበያ ላይ መሰማራት ይችላሉ እንደማለት ነው!)።

በአጭሩ በሀገራችን ሊደረግ የታሰበው ኢኮኖሚያዊ ለውጥ ኢትዮ ቴሌኮምን Privatize በማድረግ የቴሌኮም ገበያውን Liberalize ለማድረግ ነው! ጥቅሙን እና ጉዳቱን ከዚህ ቀደም ስላወራን ማንበብ ትችላላችሁ!

24/06/2020

Completion and operation of the Grand Ethiopian Renaissance Dam-GERD will profoundly affect not only...

አየር መንገዱ ወርሃዊ ወጪውን ሸፍኖ ለአገር ኢኮኖሚውም ድጋፍ እያደረገ ነውአዲስ አበባ፣ ግንቦት 24/2012 (ኢዜአ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከ120 ሚሊዮን ዶላር በላይ በማስገባት ወርሃዊ...
01/06/2020

አየር መንገዱ ወርሃዊ ወጪውን ሸፍኖ ለአገር ኢኮኖሚውም ድጋፍ እያደረገ ነው
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24/2012 (ኢዜአ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከ120 ሚሊዮን ዶላር በላይ በማስገባት ወርሃዊ ወጪውን ሸፍኖ ለአገር ኢኮኖሚ ድጋፍ እያደረገ መሆኑን ዋና ሥራአስፈጻሚው ተናገሩ።
ዋና ሥራአስፈጻሚው አቶ ተወልደ ገብረማርያም ከኢዜአ ጋር ባደረጉት ቆይታ እንዳሉት አየር መንገዱ ፈጥኖ ወደ ካርጎ አገልግሎት መግባቱ ውጤታማ አድርጎታል።
ኮቪድ- 19 በዓለም ላይ ያሳደረው ተፅዕኖ በአየር መንገዱ ላይም ተመሣሣይ ጉዳት ማድረሱን ገልጸው፤ በርካታ አየር መንገዶች በድጎማና በብድር ውስጥ በገቡበት ወቅት አየር መንገዱ ወጪውን ሸፍኖ ለመንግሥት ድጋፍ ለማድረግ በቅቷል ብለዋል።
ለውጤታማነቱ ኢትዮጵያ ለአፍሪካ የኮቪድ- 19 መከላከያ ቁሳቁስ የሚተላለፍባት ምቹ ቦታ ተደርጋ መወሰዷና አየር መንገድ በዓለም ገበያ ላይ አበባ ለማጓጓዝ ተመራጭ እንዳደረገው አመልክተዋል።
አየር መንገዱ በቀን ከ200 እስከ 300 ቶን አበባ ወደ ተለያዩ አገሮች በማጓጓዝ በኢትየጵያ ያለውን የአበባ ምርት እንዲበረታታና በውጭ ምንዛሪ ኢኮኖሚውን እየደገፈ ነው ብለዋል።
በረመዳን ወቅት ሥጋ ወደ መካከለኛው ምሥራቅ አገሮች በማጓጓዝ ገቢ ማግኘቱን ዋና ሥራአስፈጻሚው አብራርተዋል።
አየር መንገዱ ወጪውን ሸፍኖ ለአገሪቱ ኢኮኖሚው ድጋፍ ማድረጉ በዓለም ካሉት አየር መንገዶች ጠንካራ ያስብለዋል ብለዋል።
በቀጣይም የዓለም አቀፉን የኢኮኖሚ እንቅስቃሴ በማየት ተጨማሪ የመንገደኛ አውሮፕላኖችን ወደ ጭነት ማመላለሻነት ለማስገባት ዝግጅት እየተደረገ መሆኑንም አቶ ተወልደ አስታውቀዋል።
የአየር መንገዱ 90 በመቶ የመንገደኞች አውሮፕላኖች የኮሮና ቫይረስ ባመጣው ተፅዕኖ ምክንያት ሥራ አቁመዋል።
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከሰባት አሥርታት በላይ ዕድሜ አስቆጥሯል።
ከአፍሪካ ግንባር ቀደም አየር መንገዶች አንዱ እንደሆነም ይታወቃል።
Source: ENA

Address

Addis Ababa

Telephone

+251966799262

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Alliance Consulting PLC posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share