23/02/2026
ማንችስተር ዩናይትድ ከአስቸጋሪው ጉዞ 3 ነጥብ ይዞ ተመልሷል!
ኤቨርተን 0 - 1 ማንችስተር ዩናይትድ
ቤንጃሚን ሴስኮ (71')
ቀያይ ሰይጣኖቹ ወደ ጉዲሰን ፓርክ አቅንተው በቤንጃሚን ሴስኮ ብቸኛ ግብ ኤቨርተንን 1 ለ 0 በማሸነፍ እጅግ አስፈላጊ የሆኑ 3 ነጥቦችን ማሳካት ችለዋል።
በዚህም ውጤት መሠረት ማንችስተር ዩናይትድ ወደ ከፍተኛዎቹ አራት (Top 4) ውስጥ በመገባት ለቻምፒዮንስ ሊግ ያለውን ተስፋ አድሷል።
Top 4
1ኛ አርሰናል በ61 ነጥብ እየመራ ይገኛል
2ኛ ማንችስተር ሲቲ 56 ነጥብ
3ኛ አስቶን ቪላ 51 ነጥብ
4ኛ. ማንችስተር ዩናይትድ 48 ነጥብ
ዩናይትዶች የዛሬውን ድል ተከትሎ ወደ ላይኛው የደረጃ ሰንጠረዥ ለመጠጋት ግስጋሴያቸውን ቀጥለዋል።
ጭዋታውን እንዴት አያችሁት?
⚽️⚽️⚽️
🌴🌴🌴