Atenaer plc

Atenaer plc Good idea always win the all aroynd.i thinki am genouse my self

29/08/2022
17/02/2022

Remedan would have been Coming Soon

26/03/2021

ሰባት የመንግስት የልማት ድርጅቶች 780 ቢሊየን ብር የሀገር ውስጥና የውጭ እዳ እንዳለባቸው ተረጋገጠ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰባት የመንግስት የልማት ድርጅቶች 780 ቢሊየን ብር ወይም 19 ቢሊየን ዶላር የሀገር ውስጥና የውጭ እዳ እንዳለባቸው ማረጋገጡን የገንዘብ ሚኒስቴር አስታወቀ።

ለማክሮ ኢኮኖሚው አለመረጋጋት ምላሽ ለመስጠት መንግስት ከልማት ድርጅቶች ብድር እና መሰረታዊ ምክንያቶች ጋር በተያያዘ እየሰራ እንደሚገኝ ነው የገለፀው።

በዚህም መንግስት ሁሉን አቀፍ ግምገማ ካካሄደ በኋላ ሰባት የመንግስት የልማት ድርጅቶች ከፍተኛ የብድር እዳ እንዳለባቸው ተለይተዋል ብሏል።

ድርጅቶቹም የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሀይል ፣ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ፣የኢትዮጵያ ምድር ባቡር ኮርፖሬሽን ፣ ኢትዮ ኢንጅነሪግ ግሩፕ(የድሮው ሜቴክ)፣ ኬሚካል ኢንዱስትሪ ኮርፖሬሽን፣ የኮንስትራክሽን ስራዎች ኮርፖሬሽን እና ስኳር ኮርፖሬሽን ናቸው።

እነዚህ ድርጅቶችም በዓለም አቀፍ ደረጃ እና በሀገር ወስጥ 780 ቢሊየን ብር እዳ ተገኝቶባቸዋል።

ባለፉት አስርት ዓመታት ኢትዮጵያ በሰው ሃብት ልማት ወሳኝ መሻሻል ብታሳይም ከህዝብ መር ኢንቨስትመነት እና ብድርን መሰረት ካደረገው የመሰረተ ልማት ሞዴል ጋር በተያያዘ የፋይንስ አለመረጋጋት እንደተፈጠረ ተነግሯል።

ነገር ግን እነዚህ ኢንቨስትመንቶች የኢትዮጵያን የመሰረተ ልማት ፍላጎት ለሟሟላት ወሳኝ እንደነበሩ ሚኒስቴሩ አስታውቋል።

የፋይናንስ ሞዴሉ የራሱ ችግሮች እንደነበሩት ያስታወቀው ሚኒስትሩ ባለፉት 10 ዓመታት የመንግስት ልማት ድርጅቶች ብድር በ21 እጥፍ ጭማሪ ማሳየቱን አስታውቋል።

መንግስት ለዚህ ችግር መፍትሄ ለመስጠት የእርምት እርምጃ እየወሰደ እንደሚገኝ እና ለመንግስት የልማት ድርጅቶች ኢንቨስትመንትና ፋይናንስ ቀጣይነት ያለው አዲስ ሞዴል እያዘጋጀ መሆኑን ገልጿል።

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡https://www.facebook.com/fanabroadcasting

ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን

31/01/2021

የንግድ ስራ አገልግሎት

28/12/2020

Your best teacher is ur
last mistake

19/11/2020

ድል ለጀግናው የህርገር መከላከያ ሰራዊት
እንዲሆን አብዝቼ ተመኘሁ!!!!

17/11/2020

ሰላም ለሀገሬ ይሁን

13/11/2020

AM progressing bussines

Address

Woliso
445

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Atenaer plc posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share